ጸጋው የሚገኝበት ሕይወት የሚለወጥበት

ሰማያዊው የዘርፍ ጥለት፣ እስራኤል ልቡ የሚመኘውን፣ ዐይኑ ያየውን ሁሉ እንዳያደርግ እንዳይከተል የእግዚአብሔር የአምላኩን ትእዛዝ ይከተል ዘንድ ማስታወሻ፤

የመስቀሉ ትርጉም ኅጢአታችን ይቅርይ ይባላል፤ የተቀደደው የቤተ መቅደስ መጋረጃ ወደ እግዚአብሔር መቀረብ እንደምንችል ማሳያ ነው፤ የትንሳኤው ትርጉም ሞት፣ በሞት መሸነፉን ማሳያ ነው፤ ክርስቶስ ከሙታን ስለ ተነሳ በእርሱ የሚያምኑ ሁሉ ከሙታን በመነሳት ሕያዋን ይሆናሉ፤

የእግዚአብሔር ኪዳንና ታማኝነት “ፈቃድህ በሰማይ እንደ ሆነች፣ እንዲሁ በምድር ትሁን።” ብለን ስንጸልይ እያልን ያለነው፤የእግዚአብሔር ዓላማ ከሰዎች ክፋት ይልቃል፤የእግዚአብሔር የጊዜ አቆጣጠር የእኛን ታጋሽነት ይጠይቃል፤የእግዚአብሔር ፈቃድ ከፍላጎቶቻችን በላይ ሆኖ መገኘት አለበት፤ የእግዚአብሔር የሆኑ ሕዝቦች ይሄንን የጸሎት ልመና በአደባባይ ልንኖረው ይገባል እያልን ነው፤

ይምጡ ያግኙን

ክርስቶስ ማዕከል የሆነበት፣ ቅዱስ ቃሉ የሚሰበክበት፣ ቤተ ክርስቲያን በተልእኮ ያለችበት። Christ-centered. Bible-preaching. Community on mission